በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ በጥፋተኝነት የተፈረደባቸው ሰዎች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት የሕገ መንግሥትና የፀረ ሽብር አንደኛ ችሎት ጥፋተኛ ባላቸው አምስት ሰዎች ላይ ከአምስት ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ የሚደርስ ፅኑ እሥራት ቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ ከፍርደኞቹ የቅጣት ማቅለያም ተቀብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5