የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጥሪ አቀረበ
Your browser doesn’t support HTML5
ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ፣ ሰላማዊ ነፃና ፍትሃዊ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት ሁሉ የበኩላቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ።
ከምርጫው በፊት ወደ ብሔራዊ መግባባት የሚያደርሱ ዝግጅቶች እንደሚከናወኑም ጠቆመ።
Your browser doesn’t support HTML5