ሀብታቸውን ያላሳወቁ የመንግሥት ባለሥልጣናት በኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
ሀብታቸውን ያላሳወቁ አንድ መቶ ሰማንያ አራት የመንግሥት ባለሥልጣናት በቁጥጥር ስር እንዲውሉ መወሰኑን የኢትዮጵያ ሥነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮምሽን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5