"ወታደራዊ እርምጃው ሦስት ግቦችን አሳክቶ ይጠናቀቃል" - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ባቀድነው መሠረት እየሄደ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታውቀዋል።