የኢትዮጵያ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ እየላከ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
የምግብ አቅርቦትና መድኃኒት የጫኑ በርካታ ተሽከርካሪዎች መቀሌ አዲግራት እና ሽሬ መግባታቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5