የኢትዮጵያ ወታደር የኬንያን ጄት ሶማሊያ ውስጥ ጣለ

Your browser doesn’t support HTML5

ሶማሊያዋ ባርዳሌ ከተማ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ባለፈው ሳምንት የሕክምና ቁሳቁስ የጫነ አንድ የኬንያ አይሮፕላን አየር ላይ እንዳለ መትቶ መጣሉን የተለያዩ ምንጮች ለአሜሪካ ድምጽ ገልፀዋል።