የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ዶ/ር ካሣሁን ብርሃኑ መልቀቂያ አስገቡ

  • እስክንድር ፍሬው

ካሣሁን ብርሃኑ /ዶክተር/ - የፖለቲካ ሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ሊቀመንበር - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ /ፎቶ - አአዩ ዌብሳይት/

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር መረራ ጉዲና የሥራ ኮንትራት መቋረጥ ከትምህርት ክፍሉ ሊቀመንበር ተቃውሞ ገጥሞታል።

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ዶ/ር ካሣሁን ብርሃኑ መልቀቂያ አስገቡ

ዶ/ር መረራ ጉዲና

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር መረራ ጉዲና የሥራ ኮንትራት መቋረጥ ከትምህርት ክፍሉ ሊቀመንበር ተቃውሞ ገጥሞታል።

“…በዚህ ሁኔታ በኃላፊነቴ መቀጠሉ ከሞራል አንፃር ተቀባይነት የሉም…” ያሉት የዚሁ የፖለቲካ ሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ሊቀመንበር ዶክተር ካሣሁን ብርሃኑ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል።

“…የዩኒቨርሲቲው ውሣኔ ፖለቲካዊ ነው…” ያሉት ዶክተር መረራ ጉዲና በበኩላቸው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ ተናግረዋል።

ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡