በካሜሩን ያውንዴ ከተማ የደረሰው የቦንብ ፍንዳታ

Your browser doesn’t support HTML5

ካሜሩን ዋና ከተማ ያውንዴ ውስጥ ቦምብ ፈንድቶ ቢያንስ ሃያ ሰዎች በከባድ ከቆሰሉ በኋላ የሃገሪቱ መንግሥት ተጨማሪ ወታደሮች ማስፈሩን ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ገልጿል።