ዜና ረፍት: የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፕዬሬ ንኩሩንዚዛ አረፉ

Your browser doesn’t support HTML5

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፕዬሬ ንኩሩንዚዛ ትናንት በልብ ድካም ሳቢያ ማረፋቸውን የሃገሪቱ መንግሥት ይፋ አድርጓል።