ድምጽ ዜና ረፍት: የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፕዬሬ ንኩሩንዚዛ አረፉ ጁን 10, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፕዬሬ ንኩሩንዚዛ ትናንት በልብ ድካም ሳቢያ ማረፋቸውን የሃገሪቱ መንግሥት ይፋ አድርጓል።