በአማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃይ እናቶች በችግር ላይ መሆናችውን ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በጦርነትና በግጭት ምክኒያት ከቀያቸው ተፈናቅለው በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ሴቶችና እናቶች በችግር ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።