ድምጽ በአማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃይ እናቶች በችግር ላይ መሆናችውን ገለፁ ማርች 08, 2022 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በጦርነትና በግጭት ምክኒያት ከቀያቸው ተፈናቅለው በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ሴቶችና እናቶች በችግር ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።