የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በመጪው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በድጋሚ ለመመረጥ ሲያደርጉት የቆዩትን ፉክክር ማብቃታቸውን እና ራሳቸውን ከዕጩነት ማግለላቸውን ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ውሳኔያቸውን በተመለከተ የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች ከኢትዮጵያ እና ከኒው ዮርክ ያጠናቀሯቸውን ዘገባዎች ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።