ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማኅቀፍ ስምምነትን ማጽደቋን ኢትዮጵያ አደነቀች

Your browser doesn’t support HTML5

ደቡብ ሱዳን፣ የናይል ተፋሰስ ባለፈው ሳምንት አጽድቃለች፡፡ ዐዲሷ የተፋሰሱ ሀገር የወሰደችውን ርምጃ፣ የጎረቤቷ ኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ “ታሪካዊ” ሲሉ አድንቀዋል፡፡