ለባይደን ምረጡኝ ዘመቻ ይኽ ሳምንት ትርጉም ይኖረዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የተያዘው ሳምንት፤ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ደግመው ለመመረጥ የሚያደርጉት ጥረት ውጤት ያመጣ እንደሁ የሚፈተሽበት ነው። የዕድሜያቸው መግፋትንና እና ለመምራት ያላቸውን ብቃት በመጥቀስ፣ ከውድድሩ ራሳቸውን እንዲያገሉ የሚጠይቁ ድምጾች እያየሉ መጥተዋል። እስከአሁን በታየው ግን፣ ዲሞክራቲክ ፓርቲውን የሚደግፉ መራጮች ጉዳዩ እያሳሰባችው እንደሆነ ቢገነዘቡም፣ በርካታ አጋሮቻቸው ለባይደን የሚሰጡት ድጋፍ እንደቀጠለ ነው።

የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልዴራስ ኤግሌሲያስ የላከችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ያሰማናል።