የዩናይትድ ስቴትስ ዐቃቤ ሕግ ከቦይንግ ኩባንያ እና ተጎጂ ቤተሰቦች ጋራ እየተወያየ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በቦይንግ ኩባኒያ ላይ ሊቀርብ የሚችለውን ክስ ተከትሎ፣ የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ፥ ከኩባኒያው እና ከተጎጂ ቤተሰቦች ጋራ ውይይት እያካሔደ ነው፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ፍትሕ ሚኒስቴር፣ ቦይንግ ኩባንያ በወንጀል ይከሰስ እንደኾን ውሳኔ ለመስጠት ቀነ ገደብ ካስቀመጠበት ከሰኔ 30 ቀን በፊት፣ ዐቃቤ ሕጎች፥ ከኩባንያው እና በአውሮፕላኖቹ አደጋዎች ሕይወታቸው ካለፈ መንገደኞች ቤተሰቦች ጋራ እየተነጋገረ መኾኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡

በቦይንግ ኩባኒያው ላይ እየተሰነዘሩ ባሉት ክሶች እና በቀረበው የጥፋተኝነት ዕምነት ድርድር ጉዳይ ላይ በተለያዩ የዜና አውታሮች የተጠናቀሩ ዘገባዎችን ያካተተው ዝግጅት ዝርዝሩን ይዟል።