የኒኪ ሄሊ ደጋፊዎች ድምጽ በፕሬዝደንት ምርጫው ማን እንደሚያሸንፍ ሊወስን ይችል ይሆናል

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞዋ ይዩናይትድ ስቴትስ ደቡብ ካሮላይና ክፍለ ግዛት አገረ ገዢ ኒኪ ሄሊ ከፕሬዝደንታዊ ምርጫው ዕጩ ተፎካካሪነት ከወጡ ረጅም ጊዜ ቢሆናቸውም አሁንም የሪፐብሊካን መራጮችን ድጋፍ መሳባቸውን ቀጥለዋል።

የአሜሪካ ድምጿ ዶራ ሜኩዋር ባጠናቀረችው ዘገባ በመጪው ምርጫ ከፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ከቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ማንኛቸው እንደሚያሸንፉ የኒኪ ሄሊ ደጋፊዎች ድምጽ እንዴት ሊወስን እንደሚችል ትዳስሳለች።