በትላንቱ የፕሬዝደንታዊ ዕጩ ተፎካካሪዎች የመጀመሪያ ክርክር የመራጮች አስተያየት

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ በሕዳር ወር በሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የምረጡኝ ዘመቻው የመጀመሪያ የሆነው ክርክር ትላንት ሐሙስ ማታ ተካሂዷል።

ዶራ ሜኩዋር ክርክሩን በተመለከተ መራጮች የሰጧቸውን አስተያየቶች አሰባስባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።