ባይደን እና ትራምፕ በመጀመሪያው የምርጫ ዘመኑ ፕሬዝደንታዊ ክርክራቸው ብርቱ ቃላት ሲለዋወጡ አምሽተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንትነታዊ እጩዎች ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትራምፕ ለያዝነው የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘመን የመጀመሪያቸው የሆነውን ክርክር በትላንትናው ምሽት አካሂደዋል።

የአሜሪካ ድምጿ ካላ ዩ ክርክሩ ከተካሄደባት አትላንታ ጆርጂያ ያደረሰችንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።