በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው አነጋጋሪ የኾነው የፅንስ ማቋረጥ ሕጋዊነት ሽረት

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከሁለት ዓመት በፊት በዚኽ ወር፣ እ.ኤ.አ. በ1973፥ ፅንስ ማቋረጥን ሕጋዊ የሚያደርገውን ውሳኔ በመሻር፣ በአገሪቱ የፖለቲካ ምኅዳር ላይ ተጽእኖ የሚያሳድር ውሳኔ አሳልፏል።

በዚኽ ዓመት ኅዳር ወር በሚካሔደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፣ ፅንስ ማቋረጥ እንደ ትልቅ ጉዳይ አነጋጋሪ እየኾነ ነው።

የቪኦኤ ከፍተኛ ዘጋቢ ካሮሊን ፕረሱቲ፣ በጉዳዩ ላይ የሚያዘው አቋም፣ በፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘመቻው ምን ዓይነት ጫና እንደሚያሳድር ተመልክታለች። ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል።