የባይደን እና የትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ፖሊሲዎች ምን ይመስሉ ይሆን

Your browser doesn’t support HTML5

በመካከለኛው ምስራቅ እና በአውሮፓ እየተካሄዱ ያሉት ጦርነቶች እና ዩናይትድ ስቴትስ ከቻይና ጋር ያላት ፉክክር - በመጭው የጥቅምት ወር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸአፊ ማንም ይሁን ማን የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማቶች የሚጋፈጧቸው ቁልፍ ጉዳዮች ሆነው ይቆያሉ።

የአሜሪካ ድምጿ የዋይት ሃውስ ከፍተኛ ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ የሁለቱ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች፣ ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትራምፕ በውጭ ፖሊሲዎቻቸው ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች መልከት ያደረገችበትን ዘገባ አሉላ ከበደ ወደ አማርኛ መልሶታል።