የባይደን “የምርጫ ዘመቻ” ፍልሰተኛ ቤተሰቦችን የሚለያየውን የትረምፕ ፖሊሲ ተቸ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን “የምርጫ ዘመቻ”፣ የላቲን አሜሪካ ዝርያ ላላቸው መራጮች የታቀደ ዐዲስ ቅስቀሳ ጀምሯል፡፡

በኢንተርኔት መገናኛ ላይ የወጣው ማስታወቂያ፣ በዩናይትድ ስቴትስ እና ሜክሲኮ ደንበር ላይ፣ ፍልሰተኛ ቤተሰቦችን የሚነጣጥለውን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕን ጥብቅ ፖሊሲ ለመራጮቹ ለማስታወስ የታለመ ነው።

አሊን ባሮስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።