የጦር ኃይሉ ካሜሩንን ከናይጄሪያ እና ከቻድ ጋር በሚያዋስናት የድንበር አካባቢ "አልፋ" በሚል ስያሜ ባካሄደው አንድ ሳምንት የፈጀ ዘመቻ ብዛት ያላቸው የናይጄሪያው ቦኮ ሐራም ታጣቂዎችን መግደሉን አስታውቋል።
ያስለቀቃቸውን ታጋቾች በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል ወደሚገኝ የጦር ሠፈር ወስዶ ማስፈሩንም አመልክቷል። ሞኪ ኤድዊን ኪንድዜጋ ከያውንዴ ያስተላለፈው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።
Your browser doesn’t support HTML5
የጦር ኃይሉ ካሜሩንን ከናይጄሪያ እና ከቻድ ጋር በሚያዋስናት የድንበር አካባቢ "አልፋ" በሚል ስያሜ ባካሄደው አንድ ሳምንት የፈጀ ዘመቻ ብዛት ያላቸው የናይጄሪያው ቦኮ ሐራም ታጣቂዎችን መግደሉን አስታውቋል።
ያስለቀቃቸውን ታጋቾች በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል ወደሚገኝ የጦር ሠፈር ወስዶ ማስፈሩንም አመልክቷል። ሞኪ ኤድዊን ኪንድዜጋ ከያውንዴ ያስተላለፈው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።