የአየር ንብረት ለውጥ የሰዎች አማካይ ገቢ በ19 በመቶ እንዲቀስ ምክኒያት ይሆናል

Your browser doesn’t support HTML5

የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትላቸው ሁኔታዎች የተነሳ በዓለም ዙሪያ የሰዎች አማካይ ገቢ በምዕተ አመቱ አጋማሽ በአንድ አምስተኛ ላይ እንደሚቀንስ የጀርመኑ ፖስትዳም የአየር ንብረት ተጽዕኖ ምርምር ተቋም ይፋ ያደረገው ጥናት ጠቆመ።

የጥናት ወጤቱ ኔቸር በተባለው የሳይንስ መጽሔት ላይ ታትሞ ለንባብ በቅቷል።

ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያደሰንን ዘገባ ነው።