ኔታንያሁ የአልጃዚራን የእስራኤል ቢሮ እዘጋለሁ አሉ

Your browser doesn’t support HTML5

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ለብሔራዊ ደህንነት አስጊ ሆነው የተገኙ የውጭ አገር የዜና አውታሮችን መዘጋት በሚፈቅደው አዲስ ሕግ መሰረት ዋና መቀመጫውን በኳታር ያደረገው የአልጃዚራ የዜና አውታር እስራኤል ውስጥ የሚያካሂደውን ሥራ እንደሚዘጉ ተናገሩ።

ሊንዳ ግራድሽታይን ከኢየሩሳሌም ለአሜሪካ ድምጽ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።