ሕገ ወጥ ሰፈራ በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ላይ ስጋት መፍጠሩ ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ትልቁ የባቢሌ ዝሆኖች መጠለያ፣ ለኢንቨስተሮች ተቆርሶ የተሰጠው መሬት ቢመለስም አሁንም የቀጠለው ሕገወጥ ሰፈራ ህልውናውን አደጋ ላይ መጣሉን፣ የመጠለያው ኃላፊ አቶ ባንኪ ቡዳሞ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።