የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋርዱላ እና አሌ ዞኖች ተነሥተው ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ እያመሩ በነበሩበት ወቅት፣ አማራ ክልል ላይ “በፋኖ ታጣቂዎች ታግተዋል” የተባሉ 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው፣ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋርዱላ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ቤተሰቦች፣ ወጣቶቹ የቀን ሠራተኛ መኾናቸውን ገልጸው ደኅንነታቸው እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል። ወጣቶቹን በጉዟቸው ላይ እንደያዛቸው ያመነው የፋኖ ታጣቂ ቡድን፣ “የመከላከያ ሠራዊት እና የሚሊሻ አባላት ናቸው፤” ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።