​ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሕፃናት እና አዳጊዎች የዓድዋን ድል ዘከሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያውያን በጣልያን ቅኝ ገዥ ኀይል ላይ የተቀዳጁትን የዓድዋ ድል በዘከሩበት ዕለት፣ በቨርጂኒያ ግዛት የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሕፃናት እና አዳጊዎች በበኩላቸው፣ በልዩ የኪነ ጥበባት መርሐ ግብር የድሉን 128ኛ ዓመት አክብረዋል። አቡጊዳ የቋንቋ እና ባህል ተቋም ባዘጋጀው በዚሁ ልዩ መርሐ ግብር ላይ፣ ከመዝናኛ ዝግጅቶች የተሻገሩ የቁም ነገር ሁነቶችም ተከውነዋል፡፡


ኢትዮጵያውያን በጣልያን ቅኝ ገዥ ኀይል ላይ የተቀዳጁትን የዓድዋ ድል በዘከሩበት ዕለት፣ በቨርጂኒያ ግዛት የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሕፃናት እና አዳጊዎች በበኩላቸው፣ በልዩ የኪነ ጥበባት መርሐ ግብር የድሉን 128ኛ ዓመት አክብረዋል።

አቡጊዳ የቋንቋ እና ባህል ተቋም ባዘጋጀው በዚሁ ልዩ መርሐ ግብር ላይ፣ ከመዝናኛ ዝግጅቶች የተሻገሩ የቁም ነገር ሁነቶችም ተከውነዋል፡፡