መሰረታዊ የሕግ ዕውቀትን ክፍተት ለማጥበብ የምትተጋዋ ወጣት

Your browser doesn’t support HTML5

ለዐሥር ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ ፍርድ ቤቶት በዳኝነት ሞያ ያገለገለችው ሊያ ተረፈ መሰረታዊ የሕግ ዕውቀት ክፍተትን ለማጥበብ ትጥራለች። በሥራዋ አጋጣሚ የታዘበችውን በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከሕግ ጋራ የተያያዙ ዕውቀቶችን የሚያስጨብጡ፣ በቴሌቭዥን እና በማኅበራዊ ትስስር ገፆች ላይ የሚቀርቡ ፕሮግራሞችን ታሰናዳለች። ሀብታሙ ስዩም ከሊያ ተረፈ ጋራ ያደረገው ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።


ለዐሥር ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ ፍርድ ቤቶት በዳኝነት ሞያ ያገለገለችው ሊያ ተረፈ መሰረታዊ የሕግ ዕውቀት ክፍተትን ለማጥበብ ትጥራለች። በሥራዋ አጋጣሚ የታዘበችውን በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከሕግ ጋራ የተያያዙ ዕውቀቶችን የሚያስጨብጡ፣ በቴሌቭዥን እና በማኅበራዊ ትስስር ገፆች ላይ የሚቀርቡ ፕሮግራሞችን ታሰናዳለች። ሀብታሙ ስዩም ከሊያ ተረፈ ጋራ ያደረገው ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።