የፀጥታው ምክርቤት በኮንጎ አለመረጋጋት በማባባስ ስድስት ሰዎች ላይ ማዕቀብ ጣለ
Your browser doesn’t support HTML5
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት፣ በዚህ ዓመት ግጭት እየጨመረ በሄደባት ኮንጎ ውስጥ አለመረጋጋትን የሚያባብሱ እንቅስቃሴዎችን በማካሄድ እና የሰብዓዊ ቀውሱን በማባባስ አስተዋፅኦ አድርገዋል ባላቸው ስድስት ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ወስኗል።