በወጣቶች ዘንድ እየጨመረ የመጣው ኤች አይ ቪ ዐዲስ የወረርሽኝ ስጋት ፈጥሯል

Your browser doesn’t support HTML5

ከዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የበርካታ ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ኤች አይ ቪ/ኤድስ፣ አሁንም ወረርሽኝ ሆኖ እንዳይከሰት ስጋት ፈጥሯል። በተለይ በወጣቶች ዘንድ የሚታየው የሱስ ተጋላጭነት መጨመር፣ የወሲብ ጓደኛ ማብዛት እና ለኤች አይ ቪ/ኤድስ ይሰጥ የነበረው ትኩረት መቀነስ ለቫይረሱ ስርጭት መጨመር ምክንያት እየሆነ መምጣቱን የጤና ሚኒስትር አመልክቷል። ቫይረሱ በተለይ በወጣቶች ዘንድ ስላለው ስርጭት እና የመቆጣጠር እንቅስቃሴ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።