የከተሞችን የምግብ ዋስትና ለማሻሻል የታለመው የኬኒያ የከተማ ግብርና

Your browser doesn’t support HTML5

በዓለም ዙሪያ፣ የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር እየጨመረ ባለበት በዚኽ ወቅት፣ የምግብ ዋስትና ችግሩም እየተባባሰ ሔዷል፡፡

በኬኒያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ታዲያ፣ የከተማ ግብርና ቴክኖሎጂን በመጠቀም፣ የምግብ ዕጥረት ችግሩን ለማቃለል ጥረት እየተደረገ ነው፡፡

ጁማ ማጃንጋ ከናይሮቢ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝር አለው፡፡ ቆንጅት ታየ ወደ ዐማርኛ መልሳዋለች፡፡