ቪድዮ ኒዤር የፍልሰተኞች ሕጓን በመሻሯ የአውሮፓ ኅብረት ስጋት ገብቶታል ዲሴምበር 08, 2023 Your browser doesn’t support HTML5 ኒዤር፤ ፍልሰተኞችን ማዘዋወር በወንጀል የሚያስቀጣ እንደኾነ የሚደነግገውን ሕጓን ቀሪ በማድረጓ፣ ከአፍሪካ የሚመጡ ፍልሰተኞች መጨመር እንደሚያሳስበው፣ የአውሮፓ ኅብረት ስጋቱን ገልጿል።