የ5ኛው "ታላቁ የአፍሪካ ሩጫ " ስፖርታዊ ክንውን ቅኝት

Your browser doesn’t support HTML5

ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ የአትሌቲክስ ዓለም ጀግኖችን ያፈለቀችውን "አፍሪካ" ተወላጆች በስፖርት ለማስተሳሰር ፣ ለቀደሙት የአትሌቲክስ ባለውለታዎች ክብር ለመስጠት የወጠነው "ታላቁ የአፍሪካ ሩጫ" ለአምስተኛ ጊዜ ከሰሞኑ በቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንድሪያ ከተማ ተደርጓል። የዘንድሮውን ክንውን በተመለከተ ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን አጠናቅሯል


ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ የአትሌቲክስ ዓለም ጀግኖችን ያፈለቀችውን "አፍሪካ" ተወላጆች በስፖርት ለማስተሳሰር ፣ ለቀደሙት የአትሌቲክስ ባለውለታዎች ክብር ለመስጠት የወጠነው "ታላቁ የአፍሪካ ሩጫ" ለአምስተኛ ጊዜ ከሰሞኑ በቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንድሪያ ከተማ ተደርጓል።
የዘንድሮውን ክንውን በተመለከተ ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን አጠናቅሯል