የሩሲያን ጦርነት ያግዛሉ በተባሉ 150 አካላት ላይ አሜሪካ ማዕቀብ ጣለች

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ መንግሥት፣ “ሩሲያ በዩክሬን ላይ የምታካሒደውን ጦርነት ያግዛሉ” ባለቻቸው 150 ኩባንያዎች እና ግለሰቦች ላይ ትላንት ማዕቀብ ጥሏል። የቪኦኤው ስቲቭ ኽርማን የላከውን አጭር ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።