የተኩስ ልውውጡ የተደረገባቸው አካባቢዎች በምዕራብ ጎጃም የዳሞት፣ በሰሜን ሸዋ የማጀቴ እንዲሁም በሰሜን ወሎ የግዳን ወረዳና ላሊበላ አካባቢዎች መሆናቸውን የጠቆሙት እነዚሁ እማኞች በዳሞት አካባቢ ዛሬም ተኩስ እንደነበር አመልክተው “ብዙ ነዋሪ ጫካ ውስጥ ለመደበቅ ተገድዷል” ብለዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ)
Your browser doesn’t support HTML5
የተኩስ ልውውጡ የተደረገባቸው አካባቢዎች በምዕራብ ጎጃም የዳሞት፣ በሰሜን ሸዋ የማጀቴ እንዲሁም በሰሜን ወሎ የግዳን ወረዳና ላሊበላ አካባቢዎች መሆናቸውን የጠቆሙት እነዚሁ እማኞች በዳሞት አካባቢ ዛሬም ተኩስ እንደነበር አመልክተው “ብዙ ነዋሪ ጫካ ውስጥ ለመደበቅ ተገድዷል” ብለዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ)