ጄነራል ብራይስ ኦሊጉዊ ኢንጉዌማ፣ ባለፈው ሳምንት የገለበጧቸው የዓሊ ቦንጎ ቤተሰብ፣ ከግማሽ ምእት ዓመት በላይ የአገሪቱን የመሪነት ሥልጣን ጨብጦ ኖሯል፡፡
ይኹንና፣ በጋቦን የተካሔደው የመንግሥት ሽረት፣ በእንግሊዘኛ ምኅጻሩ “ሴማክ” ተብሎ በሚጠራው የማዕከላዊ አፍሪካ አካባቢ ሀገራት ማኅበረሰብ፣ ለረጅም ጊዜ ሥልጣን ላይ የቆዩ መሪዎችን አስመልክቶ ክርክር አሥነስቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ጄነራል ብራይስ ኦሊጉዊ ኢንጉዌማ፣ ባለፈው ሳምንት የገለበጧቸው የዓሊ ቦንጎ ቤተሰብ፣ ከግማሽ ምእት ዓመት በላይ የአገሪቱን የመሪነት ሥልጣን ጨብጦ ኖሯል፡፡
ይኹንና፣ በጋቦን የተካሔደው የመንግሥት ሽረት፣ በእንግሊዘኛ ምኅጻሩ “ሴማክ” ተብሎ በሚጠራው የማዕከላዊ አፍሪካ አካባቢ ሀገራት ማኅበረሰብ፣ ለረጅም ጊዜ ሥልጣን ላይ የቆዩ መሪዎችን አስመልክቶ ክርክር አሥነስቷል፡፡