የፌዴራል ዳኛው የትረምፕ ክሥ የሚታየበትን ቀነ ቀጠሮ ቆረጡ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ፣ እ.አ.አ በ2020 የተደረገውን ምርጫ ውጤት ለመቀልበስ ሞክረዋል፤ በሚል የቀረበባቸው ክሥ፣ በፍርድ ቤት የሚታይበት ቀጠሮ፣ በመጪው የፈረንጆቹ መጋቢት 4 ቀን 2024 እንዲኾን አንድ የፌዴራል ዳኛ ቀን ቆርጠዋል። ይህም፣ ታሪካዊውን የፍርድ ሒደት፣ በፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ዘመቻው መሀከል እንዲኾን ያደርገዋል።