በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ
Your browser doesn’t support HTML5
የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት፣ በፕሪቶርያው ስምምነት ቢቋጭም፣ በጦርነቱ ወቅት፣ ከህወሓት ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው ተጠርጥረው ከታሰሩ የትግራይ ተወላጆች መካከል አሁንም ከእስር ያልተለቀቁ እንዳሉ፣ አንድ በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀስ የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ የቤተሰብ አባላት እና ክልሉ አስታወቀ።