ዶናልድ ትረምፕ “ጥፋተኛ አይደለሁም” አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
እ.አ.አ በ2020 የተካሔደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ለመቀልበስ በማሤር ወንጀል፣ በተከፈቱባቸው አራት ክሦች፣ ትላንት ኀሙስ ፍርድ ቤት የቀረቡት፣ የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ፣ “ጥፋተኛ አይደለሁም” ብለዋል። የቪኦኤዋ የምክር ቤታዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከፍርድ ቤቱ ያጠናቀረችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።