የደብረ ብርሃን ከተማ ፖሊስ አዛዥ ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች በተኮሱት ጥይት መገደላቸውን የከተማ አስተዳደሩ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5