የቪዲዮ ዘገባ በትግራይ ክልል በጦርነት ለተጎዱ ባለሀብቶች የዕዳ ስረዛ እንዲደረግ ተጠየቀ ጁን 20, 2023 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 መነሻውን በትግራይ ክልል ያደረገው፣ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት፣ ከፍተኛ ጉዳት ላደረሰባቸው የትግራይ ክልል ባለሀብቶች፥ ዕዳ እንዲሰረዝ፣ የክልሉ የንግድ እና ዘርፍ ማኅበራት ፕሬዚዳንት ጥሪ አቀረቡ።