የንግድ ባንኮች ለግብርናው ዘርፍ እንዲያበድሩ መመሪያ ወጣ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ፣ የግብርናው ዘርፍ፣ ተገቢውን የገንዘብ ድጋፍ አያገኝም፤ ተባለ፡፡ የግብአት እና የመሳሰሉት የግብርና ሥራ ማዘመኛ መሣሪያ አቅራቢዎች፣ በበቂ ገንዘብ ካልታገዙ በቀር፣ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለመለወጥ እንደማይቻል ተገልጿል፡፡

በኢትዮጵያ፣ የግብርናው ዘርፍ፣ ተገቢውን የገንዘብ ድጋፍ አያገኝም፤ ተባለ፡፡ የግብአት እና የመሳሰሉት የግብርና ሥራ ማዘመኛ መሣሪያ አቅራቢዎች፣ በበቂ ገንዘብ ካልታገዙ በቀር፣ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለመለወጥ እንደማይቻል ተገልጿል፡፡ የንግድ ባንኮች፣ ለብድር ካዘጋጁት ገንዘብ አምስት በመቶውን፣ ለግብርናው ዘርፍ እንዲያበድሩ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ለዘርፉ የዘንድሮ የምርት ዘመን ብቻ፣ 14 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታውቋል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።