በዩክሬን የወደመው የኃይል ማመንጫ ግድብ አካባቢውን አጥለቅልቋል

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ዩክሬን የሚገኝ ኖቫ ካኮቭካ የተሰኘ ግድብ እና የኃይል ማመንጫ ጣቢያ መውደሙን ተከትሎ አካባቢው በከፍተኛ ጎርፍ ተጥለቅልቋል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም የኃይል ማመንጫው ጣቢያ ውድመት የዩክሬንን ህዝብ ችግር የበለጠ የሚያባብስ ነው ብሏል።