የቪዲዮ ዘገባ መንግሥት የጎዳና ሕፃናትን “ያለፈቃዳቸው የማንሣት ሕገ ወጥ አሠራሩን” እንዲያቆም ኢሰመኮ አሳሰበ ሜይ 19, 2023 ገ/ሚካኤል ገ/መድህን Your browser doesn’t support HTML5 በዐዲስ አበባ ከተማ፣ የጎዳና ሕፃናትን በኃይል እና በዘፈቀደ እየሰበሰቡ ላይ፣ የመብት ጥሰት እየተፈጸመ እንደኾነ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡