መንግሥት የጎዳና ሕፃናትን “ያለፈቃዳቸው የማንሣት ሕገ ወጥ አሠራሩን” እንዲያቆም ኢሰመኮ አሳሰበ

Your browser doesn’t support HTML5

በዐዲስ አበባ ከተማ፣ የጎዳና ሕፃናትን በኃይል እና በዘፈቀደ እየሰበሰቡ ላይ፣ የመብት ጥሰት እየተፈጸመ እንደኾነ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡