የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ለሱዳን ስደተኞች የድጋፍ ጥሪ አቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና አጋሮቹ፣ ለሱዳን ስደተኞች መርጃ የሚውል፣ የሦስት ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ እንዲደረግ ዐዲስ ጥሪ አቀረቡ።