የ30 ዓመታት የቅርስ ባለአደራው አቶ አብዱላሂ “ሸሪፍ የግል ሙዚየም”

Your browser doesn’t support HTML5

የሐረሪ ክልል የሸዋል ዒድ በዓል በሚከበርበት ወቅት፣ “ዓመታዊ የጀጎል ሽልማት” መጀመሩን አስታውቆ ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው የዘንድሮው ሽልማት፣ ቀዳሚ ተሸላሚ ያደረገው የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋውን አቶ አብዱላሂ ዓሊ ሸሪፍን ነው።