ድምጽ የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት ሜይ 18, 2023 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ እና ወለንጭቲ ከተሞች፣ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለው ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎችን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን፣ የየአካባቢዎቹ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።