የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ እና ወለንጭቲ ከተሞች፣ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለው ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎችን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን፣ የየአካባቢዎቹ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5