ጎርፍ በልዩ ልዩ ክልሎች ነዋሪዎችን እያፈናቀለ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የበልግ ዝናም ያስከተለው ጎርፍ እና የወንዞች ሙላት፣ በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ክልሎች የሚገኙ ነዋሪዎችን ማፈናቀሉን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ(OCHA) አስታወቀ።