ኢትዮጵያ ከሱዳን በመግባት ላይ ለሚገኙ ስደተኞች የመጠለያ ጣቢያ ልታቋቁም ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ የሱዳኑን ግጭት ሸሽተው ወደ ግዛቷ በመግባት ላይ ለሚገኙ ስደተኞች፣ የመጠለያ ጣቢያ ለማቋቋም እየሠራች መኾኗን፣ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ፡፡