በመንግሥት እና በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት መካከል የተጀመረው ድርድር እንዲቀጥል ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል ሰላም እንዲሰፍን፣ መንግሥት እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የጀመሩትን የቅድመ ድርድር ንግግር እንዲቀጥሉ፣ የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ በአምቦ ከተማ በአዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተሳተፉ የወለጋ ዞኖች ማኅበረሰብ አባላት ተወካዮች ጠየቁ።