ቆይታ ከ"ዓባይ ዕውነታዎች" ጸሐፊው ዶ/ር ደረጀ በፍቃዱ ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

በዓባይ ወንዝ ዙሪያ የተከናወኑ ታሪካዊ ክስተቶችን፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ግፊቶችን፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እና ሳይንሳዊ ሁነቶችን የሚዳስስ መፅሃፍ ባለፈው ሳምንት ተመርቋል። 'How this Happened - Demystifying the Nile', ወይም 'የዓባይ እውነታዎች' የተሰኘውን መፅሃፍ የፃፉት፣ በጆርጅታውን ዩንቨርስቲ መምህር የሆኑት ዶክተር ደረጀ በፍቃዱ ተሰማ ናቸው። ስመኝሽ የቆየ ስለመፅሃፉ እና በውስጡ ስላካተቷቸው የአባይ እውነታዎች አነጋግራቸዋለች።